ኢኮባ አመራሮች እና ሰራተኞች በሀገራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ የመካከለኛ ዘመን ዕቅድ አፈፃፀም እና ቀጣይ ዕቅድ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ፡፡

(ኢኮባ፡-ነሐሴ 25 ቀን 2015 ዓ.ም) ለኢኮባ አመራሮች እና ሰራተኞች በሀገራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ የመካከለኛ ዘመን ዕቅድ አፈፃፀም እና ቀጣይ ዕቅድ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ፡፡ግንዛቤ ማስጨበጫው ሀገራዊ የ10 ዓመት የመጀመሪያው መካከለኛ ዘመን ( 2013-2015 ዓ.ም) ዋና ዋና አፈፃፀም እና የቀጣይ የመካከለኛ ዘመን ( 2016-2018 ዓ.ም) የልማት ዕቅዶች ላይ ያተኮረ ነው፡፡የኢኮባ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መስፍን ነገዎ ባቀረቡት ሰነድ […]