የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን የመልካም ስራ አፈፃፀም ተሸላሚ ሆነ

አቢሲኒያ የኢንዱስትሪ ሽልማት ድርጅት “ትጉኃንን እንሸልማለን” በሚል መሪ ቃል ለ2016 ዓ.ም ባዘጋጀው የሽልማት መርሃ ግብር የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን የዳይመንድ ደረጃ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ የሽልማት ድርጅቱ መልካም የስራ አፈፃፀም ያላቸውን የመንግስት እና የግል ተቋማት ሐምሌ 21 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ላይ በኢንተርላግዠሪ ሆቴል ባዘጋጀው ስነስርኣት ሸልሟል፡፡ በስነስርዓቱ ላይ የዳይመንድ ደረጃ የወርቅ ዋንጫ ሽልማቱን  የኢትዮጵያ […]

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ተገልጋዮችን በማስተናገድ ላይ ናቸው፡፡

በስነ-ምግባር የታነፀ አገልግሎት ክብር ነው !(ጳጉሜን 1 ቀን 2015 ዓ.ም)፡-በሕግ አካባሪነት ጥበብ የተቃኘ አገልግሎት፣ በአወንታዊ አመለካከት ጥራት የታጀበ አገልግሎት፤ በስራ አፍቃሪነት ባህል የተተገበረ አገልግሎት፤ ስነ-ምግባርንና መልካም ስብዕናን ከተላበሰ ልቦና የፈለቀ አገልግሎት ሰው የመሆን መገለጫዎች ናቸው፡፡ የክብር፣ የስብዕና፣ የቅንነት፣ የአስተዋይነት፣ የብስለት መገለጫዎች ናቸው፡፡በትህትና የተሞላ አገልግሎት ክብር ነው፡፡ በአገልግሎት ላይ የሚፈልቁ ትሁት ቃላት ቀላል እና አጭር ጊዜን […]

የመልካም አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች እና የመፍትሄ ሃሳቦች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

(ነሀሴ 30 ቀን 2015 ዓ.ም )፡- የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን አመራሮችና ሰራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የመልካም አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች እና የመፍትሄ ሃሳቦች ሰነድ ላይ ነሐሴ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ውይይት አካሂደዋል፡፡የመልካም አገልግሎት መስፈን ለሀገራዊ ማህበረ ኢኮኖሚ ዕድገት የሚጫወተው ሚና የላቀ በመሆኑ በዚህ ረገድ እንደየተቋማት ተጨባጭ ሁኔታ የታዩ በጎ ገፅታዎች የመኖራቸውን ያህል ችግሮችም መስተዋላቸው ተመልክቷል፡፡ሀገራዊ የልማትእቅዶችን […]

ኢኮባ አመራሮች እና ሰራተኞች በሀገራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ የመካከለኛ ዘመን ዕቅድ አፈፃፀም እና ቀጣይ ዕቅድ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ፡፡

(ኢኮባ፡-ነሐሴ 25 ቀን 2015 ዓ.ም) ለኢኮባ አመራሮች እና ሰራተኞች በሀገራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ የመካከለኛ ዘመን ዕቅድ አፈፃፀም እና ቀጣይ ዕቅድ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ፡፡ግንዛቤ ማስጨበጫው ሀገራዊ የ10 ዓመት የመጀመሪያው መካከለኛ ዘመን ( 2013-2015 ዓ.ም) ዋና ዋና አፈፃፀም እና የቀጣይ የመካከለኛ ዘመን ( 2016-2018 ዓ.ም) የልማት ዕቅዶች ላይ ያተኮረ ነው፡፡የኢኮባ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መስፍን ነገዎ ባቀረቡት ሰነድ […]