የተቋማችን ድረ-ገጽ በአዲስ መልክ ስራ ጀምሯል

ሚያዝያ 28 ቀን 2017 ኣ.ም( ኢኮባ )፡- የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን በመንግስት የተሰጠውን ተልዕኮ በውጤታማነት ለማሳካት እየተጋ ያለ ተቋም ነው፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ አስተማማኝ፣ ትክክለኛ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለዘርፉ ተዋናዮችና ባለድርሻ አካላት ተደራሽ እያደረገ ከሚገኝባቸው የበይነ-መረብ  ሥርዓት ውስጥ አንዱ ተቋማዊ ድረ-ገጽ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የተቋሙ ድረ-ገጽ ለክቡራን ተገልጋዮች፣ የዘርፉ ቤተሰቦች እና ባለድርሻ አካላት ቀልጣፋ የመረጃ ምንጭ እንዲሆን  […]