What is Construction Industry Audit?
By Eng. Mesfin Negewo( ECA G/Director) A construction industry audit is a comprehensive examination and evaluation of the financial, operational, and regulatory aspects of a construction company or project. It is conducted to assess the effectiveness and efficiency of the company’s internal controls, risk management practices, financial management, and compliance with relevant laws and regulations. […]
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን( ኢኮባ) አመራሮችና ሰራተኞች የዛፍ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡
(ኢኮባ ነሐሴ 16 ቀን 2015 ኣ.ም)፡- የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን( ኢኮባ) አመራሮችና ሰራተኞች ነሐሴ 17 ቀን 2015 ዓ.ም የዛፍ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሂደዋል፡፡በየካ ክ/ከተማ ሚሊኒየም ፓርክ ላይ በተካሄደው ፕሮግራም ላይ የተቋሙ አመራሮችና ሰራተኞች 1500( አንድ ሺህ አምስት መቶ የዛፍ ችግኞችን ተክለዋል፡፡የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር መስፍን ነገዎ ባስተላላፉት መልዕክት የዕለቱ ክንውን በሀገር አቀፍ ደረጃ “ነገን ዛሬ እንትከል”በሚል […]
በ2016 በጀት አመት የተቋም ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ የሱፐርቪዥን ስራ ተካሄደ
ኢኮባ( ሐምሌ 21 ቀን 2015 ዓ.ም)፡- የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን አመራሮች የተቋሙን የ2016 በጀት አመት ዕቅድ፣ የቁጥጥር ስራ ማንዋሎች ዝግጅት፣ የቁጥጥር ስራ የሚከናወንባቸው የፕሮጀክቶች ልየታ እንዲሁም የተቋሙ የውስጥ አሰራር ዝግጅት ሂደት ላይ የሱፐርቪዝን ስራ አካሂደዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በተካሄደው የሱፐርቪዥን ስራ ላይ የዕቅድ ዘመኑ የዝግጅት ምዕራፍ ላይ ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል የዕቅድና የቁጥጥር ስራ ማኑዋሎች እንዲሁም ቁጥጥር የሚካሄድባቸው […]
የኢኮባ አመራሮችና ሰራተኞች የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ተወያዩ፡፡
(ኢኮባ፣ ነሐሴ 05 ቀን 2015 ዓ.ም)፡- የኢኮባ አመራሮችና ሰራተኞች የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድን ውጤታማ ለማድረግ የጋራ ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡ ሰሞኑን አዳማ ከተማ ላይ በተካሄደው የአመራሮችና ሰራተኞች አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የተቋሙ የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ግቦች እና ግቦችን ለማሳካት የተቀመጡ አቅጣጫዎች ላይ የተቋሙ ዕቅድና በጀት ዝግጅትና ክትትል ዳይሬክተር አቶ ቢንያም ለገሰ አቅርበዋል፡፡ ዕቅዱ ቀደም ሲል ከስራ […]
ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን በመንግስት የተሾሙት ም/ዋና ዳይሬክተሮች ከተቋሙ አመራሮች ጋር ትውውቅ አካሄዱ::
(ኢኮባ ነሐሴ 16 ቀን 2015 ኣ.ም)፡- ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን በመንግስት የተሾሙት ም/ዋና ዳይሬክተሮች ከተቋሙ አመራሮች ጋር ትውውቅ አካሄዱ:: ኢ/ር ደረጀ አረጋኸኝ የግንባታዎች ቁጥጥር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር፤ ዶ/ር ሙአዝ በድሩ የምዝገባና ስታንዳርዳይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ሆነው በመንግስት በቅርቡ ተሾመዋል፡፡ አመራሮቹ ነሐሴ 16 ቀን 2015 ዓ.ም ከተቋሙ አመራሮች ጋር የትውውቅ ፕሮግራም አካሂደዋል፡፡ የባለስልጣን ተቋሙ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ ዓላማዎች […]