በ2022 በተጠናከረ የቁጥጥር ስርዓት የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው በአፍሪካ ተወዳዳሪ ሆኖ ማየት!” Vision: To See Regulated & Most Competitive Construction Industry in Africa By 2030!
የኮንስትራክሽን ሥራዎች የአከባቢን እና የዜጎችን ጤንነትና ደህንነት የጠበቁና ምቹ መሆናቸውን በተቀመጡ ሕጎች፣ኮዶች እና ደረጃዎች መሠረት መከናወናቸውን የማረጋገጥ ሒደትን የሚመላክት ነው፡፡
ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት በመፍጠር እና ተፈጻሚነቱን በመረጋገጥ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ከሀገር ውስጥ ገበያ ተሻግሮ በጊዜ፣በጥራት እና በወጪ ቆጣቢነት በአፍሪካ ተወዳዳሪ በመሆን የውጭ ምንዛሪ የማምጣት አቅም እንዲኖረው ማስቻልን የሚያመለክት ነው፡፡